ዉሉደ ብርሃን - Children of Light
ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው ያዘዛኋችሁንም ሁሉ እያስተማራችኋቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው ባለው እምላካዊ ቃል መሰረት ወንጌልን አመቺ በሆነ መንገድ ለሁሉ ለመላው ዓለም መስበክ፡፡
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት ሥርዓትና ትውፊት ተጠብቆ በሃይማኖትና በሥነ ምግባር የታነፀ ትውልድ ማፍራት::
ያላመኑትን በማስተማር ያመኑትን በሃይማኖትና በምግባር በማጽናት የሰው ልጆች የእግዚአብሔርን መንግስት እንዲወርሱ ማብቃት ::